የአዲስ አበባ ታሪክ


አዲስ አበባ በጊዜ ዓይን

ከ18ኛው መቶ ክፍለዘመን በኋላ የሸዋ ግዛት ዋና ከተማ።
በግምት ከ1855-1867/68/69 ዓ.ም. ወጨጫ፣ የረር እንዲሁም እንጦጦ አፄ ምኒሊክ፪ እና እቴጌ ጣይቱ ያረፉባቸው ቦታዎች።

በ 1871ዓ.ም. አፄ ምኒሊክ አህመድ ግራኝ ያፈራረሰውን ቦታ የጎበኙበት።
በ1873ዓ.ም. አፄ ምኒሊክ የሸዋን ዋና ከተማ ከአንኮበር ወደ እንጦጦ አመጡ።
በ1875ዓ.ም. አካባቢ ጣይቱ ፍል ውሃ አካባቢ ቤት አስገነባች።

በ1878ዓ.ም. የእንጦጦ ደቡብ ክፍል በይፋ የሰው መስፈሪያ ሆነ።
ከ1880ዓ.ም.-1882ዓ.ም. አዲስ አበባ የኢትዬጵያ ዋና ከተማ መሆኗ ተረጋገጠ።
በ1901ዓ.ም. አዲስ አበባ 70,000 ቋሚ ኗሪና ከ30,000-50,000 የሚጠጉ ጊዜያዊ ኗሪ ነበሯት።

ከግንቦት 1928ዓ.ም.-1933ዓ.ም. የጣልያን የኢትዬጵያ ቅኝ ግዛት ዋና መምሪያ መቀመጫ።
ግንቦት 1933ዓ.ም. አፄ ኃይለስላሴ ከነበሩበት እንግሊዝ አዲስ አበባ ገቡ።

በ 1955ዓ.ም. አፄ ኃይለስላሴ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት እንዲመሰረት ከጣሩ በኋላ መቀመጫውም በ አዲስ አበባ እንዲሆን አደረጉ።

Comments

Popular posts from this blog

5ቱ ከፍቅረኛ ጋር የማይወሩ ርዕሶች

የፍቅር 15 በጥናት የተረጋገጡ እውነታዎች

ሰባቱ ባህሪያት፤ ሰውነት!